| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ኦርቢታል መካኒክስ (ኣስትሮዳይናሚክስ) ሪሰርች ስታፍ |
| የተለቀቀበት ቀን | ቀዳም ጉንበት 6, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ጉንበት 18, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 4 |
| መግለጫ | በመቐለ ዩኒቨርሰቲ የኤሮስፔስ ሳይንስ ቴክኖሎጂ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ለመቅጠር ይፈልጋል ስለዚህ ተወዳዳሪዎች ከጉንበት 8 ቀን 2008 ዓም ጀምሮ ለ 10 ተከታታይ ቀናት በመቐለ ኢንስቲትዩት ቴክኖሎጂ የመለስ ኤሮስፔስ ሳይንስ ኢንጂነሪንግ ዳይናሚክስ ቢሮ ቁጥር 101 በመገኘት ዋናዉን የትምህርት የሥራ ልምድ ማስረጃ ከፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን |
| የትምህርት ደረጃ | ኣንደኛ ዲግሪÂ Â |
| ተፈላጊ ችሎታ | ፊዚክስ Â |
| ስራ ልምድ | ዜሮ ዓመት እና ከዛ በላይ |
| How to apply |
|