https://milkta.com/am/jobs/display/1106
ከፍተኛ ፍርድ ቤት
የስራ ሃላፊንት ረዳታ ሄልፕ ዴስክ ኦፊሰር
የተለቀቀበት ቀን ሓሙስ ሚያዝያ 13, 2008
መዝግያ ቀን ዓርቢ ሚያዝያ 21, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድቤት ቀጥሎ በተገለፀዉ ክፍተ የስራ መደብ ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቀጥር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማÂ

ተፈላጊ ችሎታ

በኮምፒተር ሳይንስ : በኢንፈሮሜሽንን ቴክኖሎጂ ወይም በኢንፎርሜሽን ሰይንስ

ስራ ልምድ

2/6 ዓመትÂ

How to apply
  • የምዝገባ ቀን 10/08/2008 – 21/08/2008 ዓ/ም
  • ምዝገባ ቦታ: መቐለ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክልል ትግራይ ወኪል መጋቢአያ ፌዴራል ቢሮ ቁጥር 37
  • COC ለሚያስፈልግ የብቃት መረጋጫ ማቅረብ አለባቹ
  • ስቁ 0344403582 /0344409421
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle