https://milkta.com/am/jobs/display/105
መቐለ ዩንቨርስቲ
የስራ ሃላፊንት በረዳት ምሩቅ /Assistance Lecturer/
የተለቀቀበት ቀን ዓርቢ ጥሪ 30, 2006
መዝግያ ቀን ዓርቢ የካቲት 7, 2006
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 3
መግለጫ

የህግ ት/ት ቤ በ2004 ዓ/ም ወይመ 2005 ዓ/ም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ ፕሮግራም የህግ ዲግሪ ያገኙ ሶስት(3) ሴት ምሩቃን በደረጃ በረዳት ምሩቅ /Assistance Lecturer/ ኣወዳድሮ መቅጠር ይፌልጋል። ስለሆነም ከስር የተዘረዘሩት መስፎርቶች የምታማሉ ኣመልካቶች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ባሉት ኣስር (10)) ወን ውስጥ በህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ የሰው ሃይል ቢሮ ቁጥር 3 በኣካል በመቅረብ ወይም በኢሜይል [email protected] ማመልከቻ እና ኣጋዝ የሆኑ ዶክመንቶችን እንድታስገቡ እንጠይቃለን

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

 

ዝርዝር መስፈርቶች

  1. ሴት ኣመልካቶች

  2. የዲገሪ እና ትራንስክርቢት ኣንድ ኮፒ

  3. 2.75 እና ከዛ በላይ ኣጠቃላይ ውጤት ያላት

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2026 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle