| ቬሎሲቲ አፓራልዝ ካምፓኒስ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | Logistics |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ መጋቢት 27, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ መጋቢት 30, 2008 |
| ቦታ | መቐለ እና አዲስ አበባ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | ቬሎሲቲ አፓራልዝ ካምፓኒስ(Velocity apparalez companies) ባሉዉ ክፍት የስራ ቦታ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | ዲግሪ በሎጂስቲክስ እና ተመሳሳይ ፊልዶች |
| ተፈላጊ ችሎታ | ጥሩ የእንግሊዘኛ ችሎታ ያለዉ |
| ስራ ልምድ | ከሁለት ዓመት በላይ |
| How to apply | ዕድሜ 25- 40 መስፈርቱን የምታማሉ ሁሉ ከላይ በተጠቀሰዉ ዘርፍ እስከ አርብ 30 07 2008 ዓም መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን አድራሻ መሰቦ ስሚንቶ አለፍ ብሎ ስ ቁ 0913914453 /0930609389 |