https://milkta.com/am/jobs/display/1010
በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሰሜነ ሪጅን ፅ/ቤት
የስራ ሃላፊንት የሕትመት እና ሁሊ ገብ የጥገና ሠራተኛ
የተለቀቀበት ቀን ሶኒ መጋቢት 12, 2008
መዝግያ ቀን ዓርቢ መጋቢት 16, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

በግል ድርጅቶች ሠራተኛ ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የሰሜን ሪጅን

የትምህርት ደረጃ

በጽሕፈት ሥራና ቢሮ አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ የሶሻል ሳይንስ ትምህርት መስክ

ተፈላጊ ችሎታ
  • በጽሕፈት ሥራና ቢሮ አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ የሶሻል ሳይንስ ትምህርት መስክ
ስራ ልምድ

የቀድሞ የ12ኛ ክፍል ትቲ ወይም በ1993 በኃላ 10 ክፍል ያጠናቀቀና 6 ዓመት አግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

1ኛ ዓመት የኮሌጅ ት/ት ያጠናቀቀና 6 ዓመት ኣግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

2ኛ ዓመት የኮሌጅ ት/ት ያጠናቀቀና 4 ዓመት ኣግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

3ኛ ዓመት የኮሌጅ ት/ት ያጠናቀቀና 0 ዓመት ኣግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

የኮሌጅ ዲፖሎማ እና 0 ዓመት ኣግባብ ያለዉ የሥራ ልምድ

How to apply

አመልካቾች ደመወዝ የተጠቀሰበት የስራ ግበር የተከፈለበት የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናዉ Â በመያዝ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ መስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀነት በግል ድርጅቶች ሠራተኛ ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የሰሜን ሪጅን ተሃገዝ ህንፃ ቁጥር 009 የመሚገኘዉ እንድትመዘገቡ እንገልፃለን አመልካቾች በ 1 2 3 4 እና 5 ደረጃ የተመረቀ ከሆነ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት COC ያስፈልጋልÂ

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle