ዩንቨርስቲ መቐለ
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቅያ ለ2ኛ ግዜ የወጣ መቐለ ዩኒቨርስቲ ከዚህ በታች የተገለፀው ክፍት የስራ መደብ አመልካቾች አወዳድሮ ለስነህዝብ ጥናት ተቋም መቅጠር ይፈልጋል ፡፡ ደረጃ ሌክቸረር እና ከዚያ በላይ      
ተጨማሪ አንብብ

ዩንቨርስቲ መቐለ
መቐለ ዩኒቨርስቲ እና ሳይንስ ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል ከዚ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የሚያማሉ ሰራተኞች ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። በዚ መሰረተ የስራመደቡ የሚጠይቀው ተፈላጊ ችሎታ በሁለተኛ ዲግሪ በ Integrated Clinical and Community mental health ያለው/ላት፣ ኣንደኛ ዲግሪ BSc in Nursing የተመረቀ/ች ኣንድ ኣመት እና ከዛ በላይ ስራ ዕምድ ያለው/ያላት 
ተጨማሪ አንብብ

ዩንቨርስቲ መቐለ
መቐለ ዩኒቨርስቲ እና ሳይንስ ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል ከዚ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የሚያማሉ ሰራተኞች ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። በዚ መሰረተ ኣንደኛ ዲግሪ BSc በሳይካትሪስ ነርሲንግ የተመረቀ/ች 3 ዓመት እና ከዚያ በላይ የዩኒቨርስቲ ውጤት(CGPA) ያለው/ያላት
ተጨማሪ አንብብ

ዩንቨርስቲ መቐለ
የህግ ት/ት ቤ በ2004 ዓ/ም ወይመ 2005 ዓ/ም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ ፕሮግራም የህግ ዲግሪ ያገኙ ሶስት(3) ሴት ምሩቃን በደረጃ በረዳት ምሩቅ /Assistance Lecturer/ ኣወዳድሮ መቅጠር ይፌልጋል። ስለሆነም ከስር የተዘረዘሩት መስፎርቶች የምታማሉ ኣመልካቶች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ባሉት ኣስር (10)) ወን ውስጥ በህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ የሰው ሃይል ቢሮ ቁጥር 3 በኣካል በመቅረብ ወይም በኢሜይል mokonen2000@gmail.com ማመልከቻ እና ኣጋዝ የሆኑ ዶክመንቶችን እንድታስገቡ እንጠይቃለን
ተጨማሪ አንብብ

ፅርዩቲ ዲያግኖስቲክን ኢሜጅንግን ማእኸል ሓላ/ዝተ/ናይ ውልቐ ማሕበር
ድርጅታችን በሃገሪቱ የሚታየው ዝቅተኛ የህክምና ኣገልግሎት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ በሚደረግ ጥረት የበኩሉን ኣስተዋጽኦ ለማበርከት የተቋቋመ ድርጅት ሲሆን በተለይ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ውጤት የሆኑ የላብራቶሪ መሳርያዎችን ወደ ሃገር ውስጥ በማስገባት ታካሚዎች ቅድመ ህክምና ኣገልግሎት የሚያገኙበት ሁኔታ ያመቻቻል። በዚሁም መሰረት ለክልሉ ህብረተሰብ የሲቲ እስካን ኣገልገሎት እየሰጠ የሚገኘው ድርጅታችን ሰራተኞች ኣወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል። ስለሆነም መስፈርቶቹን የምታሟሉ ባለሞያዎች የትምህርት የስራ ማስረጃዎቻቹሁን እንድታቀርቡ ተጋብዛችሃል። እውቀና ካለው የህክምና የትምህርት ተቋም በራዲግራፊ የትምህርት በዲፕሎማ/ዲግሪ የተመረቀ/ች ለዲፕሎማ 2 ዓመት ለዲግሪ 1 ዓመትና ከዛ በላይ በተመሳሳይ የስራ ዓይነት የሰራ/ች  
ተጨማሪ አንብብ

ዮኪ ፕላስት ንግድን ኢንዱስትሪ ሓ/ዝ/ው/ማ
ድርጅታችን ዮኪ ፕላስት ንግድና ኢንዱስትሪ ኋ/የተ/የግ/ማህበር ከዚ በታች በተጠቀሰው ክፍት የሰራ መደብ ሰራተኛ ኣወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋለ ዲፕሎማ ብኣካውንቲንግ 1 ዓመት የስራ ልምድ 10+2 ብኣካውንቲንግ 2 ዓመት የስራ ልምድ 10+1 ብኣካውንቲንግ 2ዓመት የስራ ልምድ   ልዩ ችሎታ ኮምፒተር  
ተጨማሪ አንብብ

ሱር ኮንስትራክሽን ሓ/ዝ/ው/ማ
8ኛ ክፍል ያጠናቀቀና ልዩ መንጃ ፍቃድ ያለው 6 ዓመት
ተጨማሪ አንብብ

ሱር ኮንስትራክሽን ሓ/ዝ/ው/ማ
የትምህርት ደረጃ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀና ልዩ መንጃ ፍቃድ ያለው   4 ዓመት
ተጨማሪ አንብብ

ኣብ መኸላከሊ ሃገር ናይ ሰሜን ዕዚ ጠቕላላ መምርሒ
የመከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ ከዚህ በታች በተመ ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎች ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል በኣካውንቲንግ፣ ማናጅመንት እና ኢኮኖሚክስ የባችለር ዲግሪና 6 ዓመት የስራ ልምድ ወይም በማስተርስ ዲግሪ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ወይም በዶክትሬት ዲግሪና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለወ/ያላት
ተጨማሪ አንብብ

ኣብ መኸላከሊ ሃገር ናይ ሰሜን ዕዚ ጠቕላላ መምርሒ
የመከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ ከዚህ በታች በተመ ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎች ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል በኣካውንቲንግ፣ ማናጅመንት እና ኢኮኖሚክስ የባችለር ዲግሪና 7 ዓመት የስራ ልምድ ወይም በማስተርስ ዲግሪ 5 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ወይም በዶክትሬት ዲግሪና 3 ዓመት የስራ ልምድ ያለወ/ያላት
ተጨማሪ አንብብ