አፍሮ-ፅዮን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር
አፍሮ-ፅዮን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበርክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ፡ ቺፍ ሰርቬየር- ብዛት፡ 2- የስራ ቦታ፡ በተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ• አመልካቾች አስፈላጊውን የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከዚህ በታች በተፃፈው አድራሻ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ናስታውቃለን፡፡• ደመወዝ፡ በስምምነት• የመመዝገቢያ ጊዜ፡ 7 ተከታታይ የስራ ቀናት• አድራሻ፡ 22 ማዞሪያ አካባቢ በቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል በዋናው መግቢያ በኩል በሚወስደው መንገድ ወረድ ብሎ በቅያሱ መጨረሻ በስተቀኝ ታጥፎ የሚገኘው ከሸክላ የተሰራ ህንፃ ላይ 1ኛ ፎቅ ሰው ሃይል አስተዳደር ቢሮ በአካል በመቅረብ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
ተጨማሪ አንብብ

አፍሮ-ፅዮን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር
አፍሮ-ፅዮን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበርክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ፡ ሲኒየር አካውንታንት- ብዛት፡ 1- የስራ ቦታ፡ ፕሮጀክት• አመልካቾች አስፈላጊውን የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከዚህ በታች በተፃፈው አድራሻ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ናስታውቃለን፡፡• ደመወዝ፡ በስምምነት• የመመዝገቢያ ጊዜ፡ 7 ተከታታይ የስራ ቀናት• አድራሻ፡ 22 ማዞሪያ አካባቢ በቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል በዋናው መግቢያ በኩል በሚወስደው መንገድ ወረድ ብሎ በቅያሱ መጨረሻ በስተቀኝ ታጥፎ የሚገኘው ከሸክላ የተሰራ ህንፃ ላይ 1ኛ ፎቅ ሰው ሃይል አስተዳደር ቢሮ በአካል በመቅረብ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
ተጨማሪ አንብብ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣንክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የፕሮጀክት ዝግጅትና ክትትል ቡድን መሪ- ደመወዝ፡ 19577.00- ብዛት፡ 1- የስራ ቦታ፡ ማዕከል
ተጨማሪ አንብብ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣንክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የፕሮጀክት ዝግጅትና ክትትል ባለሙያ IV- ደመወዝ፡ 16003- ብዛት፡ 1- የስራ ቦታ፡ ማዕከል
ተጨማሪ አንብብ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣንክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የፕሮጀክት ዝግጅትና ክትትል ባለሙያ III- ደመወዝ፡ 11887.00- ብዛት፡ 1- የስራ ቦታ፡ ማዕከል
ተጨማሪ አንብብ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣንክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የፕሮጀክት ዝግጅትና ክትትል ባለሙያ III- ደመወዝ፡ 8185.00- ብዛት፡ 1- የስራ ቦታ፡ ማዕከል
ተጨማሪ አንብብ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቦዎች ባለስልጣን የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቦዎች ባለስልጣን የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤትክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የዕለት ገንዘብ ሰብሳቢ- ደመወዝ፡ 4828.00- ብዛት፡ 3 መስፈርቶቹን የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6 /ስድስት/ ተከታታይ የስራ ቀናት/ ቅዳሜ ጠዋትን ጨምሮ/ በስራ ሰዓት ለገሃር አካባቢ ይሃ ሲቲ ሴንተር 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የሰው ሃብት ስራ አመራር ቢሮ ቁጥር 308 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ተጨማሪ አንብብ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቦዎች ባለስልጣን የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቦዎች ባለስልጣን የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤትክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ሴክሬተሪ II- ደመወዝ፡ 3596.00 መስፈርቶቹን የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6 /ስድስት/ ተከታታይ የስራ ቀናት/ ቅዳሜ ጠዋትን ጨምሮ/ በስራ ሰዓት ለገሃር አካባቢ ይሃ ሲቲ ሴንተር 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የሰው ሃብት ስራ አመራር ቢሮ ቁጥር 308 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ተጨማሪ አንብብ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቦዎች ባለስልጣን የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቦዎች ባለስልጣን የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤትክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ሴክሬተሪ I- ደመወዝ፡ 2733.00- ብዛት፡ 4 መስፈርቶቹን የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6 /ስድስት/ ተከታታይ የስራ ቀናት/ ቅዳሜ ጠዋትን ጨምሮ/ በስራ ሰዓት ለገሃር አካባቢ ይሃ ሲቲ ሴንተር 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የሰው ሃብት ስራ አመራር ቢሮ ቁጥር 308 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ተጨማሪ አንብብ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቦዎች ባለስልጣን የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቦዎች ባለስልጣን የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤትክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ሁለገብ የጤና አገልግሎት ሰራተኛ- ደመወዝ፡ 2733.00- ብዛት፡ 1 መስፈርቶቹን የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6 /ስድስት/ ተከታታይ የስራ ቀናት/ ቅዳሜ ጠዋትን ጨምሮ/ በስራ ሰዓት ለገሃር አካባቢ ይሃ ሲቲ ሴንተር 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የሰው ሃብት ስራ አመራር ቢሮ ቁጥር 308 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ተጨማሪ አንብብ