በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን የቲቶሪያል ትምህርት ለማሰተማር ስለሚፈልግ ብቃት ያላቸዉን መምራን ኢንዲወዳደሩ ይጋብዛል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ ሕዳር 19, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰሉስ ሕዳር 23, 2012 02:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰሉስ ሕዳር 23, 2012 02:02 ቅደሚ ሰዓት
  • ትምህርቲን ትሬይንግ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ከ7ኛ ደረጃ ካ7-10 የሚያስተሙሩ መማህራን የመጀመሪያ ድግሪ እና ከዚያ በላይ ያለቸዉ

2 የመምህሩ የሚወዳደርበት የትምህርት ዓይነት ህጋዊ የትምህርት ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችል

3 ቅዳሜ እና እሁድ ከሳዓት በፊት እና በሃላ መስተማር የሚችል  

3 ከላይ የተገለፁ መመዘኛዎችን የምታማሉ መመህራን እና ለመወዳደር ፍቃደኛ ሆናችሁ ዋጋ ሞልታችሁ ከህጋዊ ዶክመንት ጋር በማያያዝ በፖስታ በማሸግ እስከ ህዳር 23/2012ዓ/ም ድረስ ስ/ዕዝ ጠ/መምርያ ግዝ ቢሮ እንድታቀርቡ እንገልፃለን

ድሕሪት
ጨረታ መደብ