ቃሊቲ ኮንስትራክሽን እቃዎች ማምረቻ ፋብሪካ በኣፋር ክልል ኣህመድ ኢላ መንገድ ፕሮጀክት ስራ ኮንክሪት ኣቅርቦት ፕሮጅክት ለክሬሸር መትኪያ የሚሆን ግንብ በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ የካቲት 29, 2010 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሓሙስ መጋቢት 6, 2010 03:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: ኣፋር
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሓሙስ መጋቢት 6, 2010 03:30 ቅደሚ ሰዓት
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ለመስራት የምትፈልጉ ደረጃ 7 እና ከዛ በላይ ላይሰንስ የሆናችሁ በኮንስትራክሽን ስራ ልምድ ያላችሁና በዘርፉ የተሰማሩበት የዘመኑን ግብር የከፈሉ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የምስክር ወረቀትና የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር(TIN) ማቅረብ የምትችሉ ከ ፕላኑ ጋር በመዉሰድ የማቴሪያል አሸዋ : ሲሚንቶ: ድንጋይ : ጠጠር ኣቅርቦት በድርጅታችን ሲሆን የምትሰሩበት የእጅ ዋጋ (labor cost) ተጨማሪ የሲሚንቶ ማብኪያ ሚክሰር ማቅረብ የሚችል በኣንድ ካሬ ወይም ሜትር ኩዩብድ ( M2 or m3 )የምትሰሩበት በሙሙላት ይምትጨርሱበት የግዜ ገደብ በማስቀመጥ ትኩረት ሰጥቶ ከላይ በተጠቀሰዉ መሰረት የሚሠራ ማንኛዉም ድርጅት መወዳደር ይችላል

2 ድርጅቱ ሌላ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታዉ ኣይገደድም

ለተጨማሪ መረጃ ለማግኘት 0912916819

ኣድራሻ ዘ ኣክሱም ኤሌክትሮኒክስ ፊት ለፊት በሚገኘዉ ፀሐይ በየነ የፅሕፈት መሳርያ መደብር ኣስፈላጊዉን መረጃና ድሪዊንግ (detail drawing )ማግኘት ይችላሉ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ