የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፊራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀከት አገለግሎት የሚዉሉ የ ምድገ ግቢ መንገድ ሥራ Earth work , Concrete pipe and curb stone laying and foundation work ( የኣፋር ቆራጣ እና ሙሌት ሥራ ኣስፈላጊ ኣፈር የማስወገድ ሥራ የፓይና እና ከርብ እስቶን የማስቀመጥ ስራ እና የእስትራክችር ፋዉንዴሽን ሥራዎች በሰብ ኮንትራክት ለማስራት ተጫራችችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ማክሰኞ ኅዳር 27, 2009 (ልዕሊ 7 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሮብ ታኅሣሥ 5, 2009 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:200.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሮብ ታኅሣሥ 5, 2009 06:00 ደ/ሰዓት
  • መንገዲን ድልድልን ስራሕቲን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራችች በጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ወይም በመንገድ ሥራ ተተቋራጭ ዘርፍ GC ወይንም Â RC ደረጃ 4 እና ከዚያ በላይ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 ተጫረቾች በቴክኒካል መስፈርት ተብሎ የተቀመጠዉን

  • 1 ዶዘር ወይንም 1 ቼን ኤክስካቫተር
  • 1 ግሬደር
  • 1 የዉሃ ቦቴ
  • ቢያንስ 2 ዳምፕ ትራክ

በባለቤትነት ያለዉ ሰለመሆን ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ሆኖ ለስራዉ የሚያስፈልጉ ሌሎች ማሽነሪዎችን በኪራይ ማማማለት የሚችልÂ

3 በመንገድ ስራ ላይ ደረጃዉን የጠበቀ መንገድ ቢያንስ እስክ 10 ኪ.ሜትር ያህል ከላይ በተጠቀሱት የስራ ዓይነቶች የስራ እና ለመስራቱ ከህጋዊ ድርጅት የመልካም ስራ ኣፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

4 ህጋዊ የንግድ ፋቃድ ያላቸዉ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

5 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚቀርቡትን ገንዘብ በተጫረቾች ተራ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰዉ መሠረት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አላበቸዉ

6 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በስም በተሸገ ኤንቨሎፕ 05/4/2009 ዓም ከ 8:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

7 ጨረታዉ 5/4/2009 ዓም ከ ሰዓት 8:30 ላይ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፕሮጀክት ፅቤቱ ይከፈታል

8 ተጫራቾች ማስረጃቸዉን ይዘዉ ማቅረብ የጨረታዉን ሰነ ፕሮጀክቱ ፅህፈት ቤት እየቀረቡ የማይመለስ 200 ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ

ኣድራሻ የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የመቀሌ ሪፊራል ሆስፒታል ፕሮጀክት

03 48 40 24 28/ 03 48 40 24 48 Â ኣዋሽ ፊት ንፊት

ድሕሪት
ጨረታ መደብ