መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃ.የተ.የግል ኩባንያ የተለያዩ የዕቃ ማሸጊያ እንጨት በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ በቃት ያላችሁ እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የምታሞሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ኩባንያችን ብኣክብሮት ይጋብዛል::
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሮብ ግንቦት 10, 2008 (ልዕሊ 8 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ማክሰኞ ግንቦት 16, 2008 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:30000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ማክሰኞ ግንቦት 16, 2008 06:00 ደ/ሰዓት
  • ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራቾች ቫት(VAT) ተመዝጋቢ እና የ2008 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ መሆነ አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ለጨረታ የቀረቡ እንጨት መስፍን ዋና መቤት ግቢ ዉስጥ መቐለ በአካል መጥተዉ መመልከት ይችላሉ

3 ተጫራቾች የማይመለስ አንድ የታደሰ የንግድ ፈቃድና የግብር ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ፎቶኮፒ በማያያዝ የጨረታ ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታውቅ ያከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 24/05/2016እ.ኤ.አ ከሰአት በሆላ ከቀኑ 8:00 ሰአት መስራያ ቤት ለዙ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል

4 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያብር 30,000.00 (ሰላሳ ሺብር) ሲፒኦ CPO በስም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው::በፖስታያልታሸገ ሲፒኦ( CPO)ተቀባይነት የለዉም

5 ጨረታዉ 24/05/2016 እ.ኤ.አ ከሳት ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ ቀን 8:30 ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመቐለ መስፍን ዋናመ/ ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል

6 ተጫራቾቸ የሚያስገቡት ዋጋ ቫት( VAT) ጨምሮ መሆኑና መጠቀስ አለበት :ይህ ካልሆነ ያስገቡት ዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል

7 ተጫራቶች የሚያስገቡት ዋጋ የትራንስፖርት :የመጫኛና ማውረጃ ያካተተመሆን አለበት::አሸናፊ ተጫራቾች እነጨት ማንሳት ዉል ለ6 ወራት ማሰር አለባቸዉ ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበርያ ይስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሁኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳ

8ተጫራቶችበሌላተጫራቶችዋጋተመስርተዉዋጋማስገባትአይፈቀድም::

9ተጫራቶች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሰዎስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት እይቻልም::

10 ኩባንያዉየተሻለአማራጭካገኘጨረታዉንበሙሉምሆነበክፊልየመሰረዝመብቱበህግየተጠበቀነዉ::

ድሕሪት
ጨረታ መደብ