የኢ/ያ ቤተሰብ መምርያ ማህበር ሰሜን ኣካባቢ ፅ/ቤት በግቢዉ ዉስጥ የሚገኝትየተለያዩ የህክምና መገልገያዎች ኮምፒተሮች ፕሪንተሮች ወንበሮች ጠረፔዛዎች ቴብል ቴንስና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በፕሮፎርማ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም መስከረም 9, 2013 (ልዕሊ 3 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰሉስ መስከረም 19, 2013 03:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:2000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰሉስ መስከረም 19, 2013 04:00 ቅደሚ ሰዓት
  • ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 የዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ያላችሁ

3 ኣቅራቢዎች በዋጋ ማቅረብያዉ ቀን ፌርማና የድርጅቱ ማህተም ማስቀመጥ ይገባቸዋል

4 ዉል ማስከበርያበስፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ 2000 ማስያዝ የሚችል

4 የጨረታ ሳጥን 19/01/2013 ልክ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ልክ 4፡00 ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ 0344414499/0344418338

ድሕሪት
ጨረታ መደብ