የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም የተለያዩ ዕቃዎች ይዛ የመጣ ብዛት ያለዉ የጣዉላ ሳጥን ያገለገለ የእንጨት በር ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ ሓምለ 16, 2012 (ልዕሊ 3 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ ሓምለ 17, 2012 08:15 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:10,000
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ ሓምለ 17, 2012 08:30 ደ/ሰዓት
  • ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ግብር የከፈሉና  ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤

2 ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበርያ በባንከ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ 10,000.00ማስያዝ አለበት፤

3 ተጫራቾች የማይመለስ ብር /ሃምሳ ብር/ 50.00 በመክፈል ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም 4ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር በመምጣት ከ 13/11/2012ዓ/ም እስከ 17/10/2012ዓ/ም 8፡150 ድረስ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

4 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 17/11/2012 ዓ/ም ከቀኑ 8:30 ይከፈታል።

5 ኣሸናፊዉ ተጫራቾች ባሸነፈ ዋጋ ገቢ ካደረገ በሃላ በኣምስት የስራ ቀናት ዉስጥ ማንሳት ኣለበቸዉ

6 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ተጫራቾች ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344-41 86 26 መደወል ይችላሉ፡፡

ድሕሪት
ጨረታ መደብ