ር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በተለያዩ መንገድ ጥገና እና መንገድ ግንባታ ስራ ለተሰማሩ አነስተኛ ተሽከርካሪዎች ማሽነሪዎች እና ገልባጭ መኪኖች አገልግሎት የሚውል የተለያዩ መለዋወጫ እቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ማክሰኞ መጋቢት 1, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት እስከ ቀኑ 10፡00 ሠዓት
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:1%
  • ቦታ: ኣፋር
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:200.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: 11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሠዓት
  • መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ
  • ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 1/7/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት እስከ ቀኑ 10:00
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን :  ለ11ኛዉ የስራ ቀን ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት
    ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 በመከፈል ተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ሠመራ በሚገኘው በዋና መ/ ቤታችን ግዥ/ፋይ/ንብ/አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  • ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ ለ2012 የታደሰ የንግድ ፈቃዳቸውን የቫት ተመዝጋቢ መሆናችሁን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት እና የመንግስት መ/ቤቶች በሚፈጽሙት ግዥ ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ የምዝገባ ምስክር ወረቀት አብሮ በኤንቨሎፕ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የጨረታ ማስረከቢያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የሚያቀርቡትን ዋጋ 1% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው።
  • ተጫራቾች ማንኛውንም የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ አፋር መንገድ ልማት ትራንስፖርት ቢሮ ግዥ/ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በሚገኘው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  • ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት እስከ ቀኑ 10፡00 ሠዓት ሆኖ ወዲያው ሳጥን ታሽጐ በሚቀጥለው 11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሠዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

ባለስልጣን መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ  ሁመራ

ስልክ ቁጥር፡-0336660079

 የመ.ሳ.ቁ. 41

ፋክስ ቁጥር 0336660754

አፋር መን/ልማት ትራ/ቢሮ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ