በሀገር መከላኪያ ሚኒስቴር ሎጅስቲክ ዋና መምርያ የ4ኛ ደረጃ ሜንቴናስ መቀለ ኮሪደር ለ2010 በጀት ዓመት የሚዉሉ የተለያዩ ሞዴል ተሽከርካሪዎች መለዋወጨ :ኣላቂ የጋራዥ መስሪያ ዕቃዎች መግዛት ይፈልጋል

በሀገር መከላኪያ ሚኒስቴር ሎጂስቲክ ዋና መምሪያ የ4ኛ ደረጃ ሜንቴናስ መቀሌ ኮሪደር

1 በዚህ መሰረት በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉና የዘመኑ ግብር የከፈሉ የ2010 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለቸዉና የግብር ከፋላ መያ ቁጥር /TIN/ ያላቸዉ እና መስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆናቸዉን የተጨማሪ እሴት ታክስ/VAT/ ከፋዩች እንዲወዳደሩ ይጋብዛል

2 በመሆኑም ተጫራቾች ጨረታዉን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ፍላጎት የያዘ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት መቀሌ ላጪ አከባቢ ከሚገኘዉ የሎጅስቲክ መምሪያ የ4ኛ ደረጃ ሜንቴናንስ መቀሌ ኮሪደር ግዢ ቢሮ ማስታወቂያ በመቐለ ቤት ምክሪ ንግድ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ያለክፋያ በመዉሰድ ተጫራቾች የማወዳደሪያ ሰነዳቸዉን እና የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በኮፒና በኦርጅናል በማድረግ በቢሮዉ ወደተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን እስከ 24 ታህሳስ 2010 ዓም ከጠዋቱ 3:30 ማስገበት ይችላሉ ጨረታዉ በዚሁ ቀን 3:30 ተዘግቶ በ4:00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

3 መቤቱ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 034 240 00 02 / 0914006595

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo