የኢትዩ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን መቀሌ ቅርንጫ ጽህፈት ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የሚከተሉትን ዕቃዎች ግዥ መፈጸም ይፈልጋል

በዓል መዚ ልማዓት እቶት ኢትዮጵያ
  • ሎት ኣንድ የደንብ ልብስ ዕቃዎች

1 ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉና የዘመኑን ግብር የከፈሉ

2 የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀዉ የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተካተቱ

3 ግብር የመክፈል ግዴታዉን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስገቢዉ ባለሥልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ

4 ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚረጋግጥ የምስክር ወረቀት

5 የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት አምስት ብር 5000 በባንክ በተመሠከረለት ቼክ (CPO)ወይም በሁኔታዎች ላይ የተመሰረተ የባንክ ገራንቲ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያያዞ ማቅረብ

6 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለ ብር 100.00 (ኣንድ መቶ ብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረተታዉን መክፍቻ ድረስ ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ አጠገብ የሚገኘዉ የትግራይ አካል ጉዳተኞች ማህበር ህንፃ ከሚገኘዉ የቅጽቤቱ የግዥ ፋይናንስ ና ንብረት አስተዳደር ቡድን ኣንደኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 37 በመቅረብ መግዘት ይችላሉ

7 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ታህሳስ 17/2010 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይኖርባችዋል ጨረታዉም በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:30 በመስሪያ ቤቱ የመሰብሰቢያ አድራሻ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 34 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪለቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

8 የጨረታዉ አሸናፊ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና 10% (አስር በመቶ) C.P.O በማስያዝ ከመቤቱ ጋር ዉል ይፈራረማል

9 መቤቱ የተሻለ አማረጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ሆነ በከፊል የመጠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

10 ተጫራቾች ዋጋዉ ከነቫቱ መሙላት ይጠበቅባቸዋል

 ስልክ ቁጥር 03444411005 / 0919068385 ፋክስ 0344407309

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo