በአገር መከላኪያ ሚነስቴር የሰሜን ዕዝ ጠቅላላ መምሪያ ከዚህ በታች የተገለፁትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ኣብ መኸላከሊ ሃገር ናይ ሰሜን ዕዚ ጠቕላላ መምርሒ
  • ሎት 1 10,000 ሊትሮ የሚያዝ የዉሃ ሮቶ እና የተለያዩ የቧንቧ ዕቃዎች
  • ሎት 2 የተለያዩ ኤሌክትሮኒከስ
  • ሎት 3 ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች ፈርኒቸር በድጋሚ የወጣ
  • ሎት 4 የማሽነሪ መለዋወጫ ዕቃዎች የከባድ ማሽነሪ ጎማዎችና ከነማዳሪያዎች በድጋሚ የወጣ
  • ሎት 5 የቤት ክዳን ቆርቆሮ
  • ሎት 6 የተለያዩ የሙዚቃ መሣሪያዎችና የኤሌክትሮኒክስ ጥገና

1 በዚህ መሰረት በዘርፉ የተሰማራ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉና የዘመኑ ግብር የከፈሉ የ2010 የታደሰ ንግድ ፈቃድ : የግብር ከፋይ ሠርተፊኬት የቫት ሠርተፊኬት ያላቸዉን ይጋብዛል

2 ተጫራቾች የጨረታዉን ዝርዝር መመርያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ለሎት 1,150 : ከሎት 2 እስከ ሎት 4 ለእያንዳንዳቸዉ ብር 10.00 : ለሎት 5 እና ሎት 6 ለእያንዳንዳቸዉ ብር 50 በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት መቀሌ ኩሓ መንገድ እግር ወንበር አካባቢ ከሚገኘዉ የጠቅላላ መምሪያ ግዥ ቡድን ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮዉ ወደ ተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሰዉቅን ጨረታዉ ታሕሳስ 16/2010 ዓ/ም ከቀኑ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

3 መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉÂ

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስቁ 0344 41 07 50 ወይም 0342 41 79 76

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo