ለበርሃሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅቤት በቁጥር 42AC (Aire Conditioner ) ከነ ሙሉ ዕቃዉ (Accessories) በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በርሃሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅ/ቤት

1 ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉ

2 የወቅቱን የስራ ግብር የከፈሉና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

3 የኤሌክትሮኒክስ ኣቅረቦት ላይ የተሰማሩ

4 ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን 5000 ብር CPO ማስያዝ የሚችሉ

5 ጨረታዉን ማሸነፋ እንደተገለፀለት ወዲያዉኑ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 5% ለመልካም አፈፃፀም ዋስተና ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ ተወዳዳሪዎች በሙሉ

6 ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ07 ተከታታይ ቀናት እስከ 13/2/2010 ዓ/ም ክፍት ሆኖ ተጫራቾች በመቐለ በሚገኘዉ ኢሚግሪሽን የስብሰባ ኣደራሽ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት የሚችሉ መሆኑ እንገልፃለ በቀን 13/2/2010 ዓ/ም በ 4:00 ሰዓት ታሸጎ በ 4:30 ሰዓት ሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት መቐለ በሚገኘዉ ኢሚግሪሽን የስብሰባ ኣደራሽ ዉስጥ በግልፅ ይከፈታል ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባይገኙም ተጫረቾች በፖስታዉን ላይ በሌለሁበት ይከፈት ብለዉ ከገለፁ ኮሜቴዉ ፖስታዉን የሚከፈት መሆኑን እንገልፃለን

7 ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ጨረታ ኦርጅናል ዶክመንት ከኣንድ ኮፒ ጋራ ማስገባት ይኖርባቸዋል

8 ተጫራቾች ለሚያቀርቡት ስፒኦ ARRA /Berhale Refugee Camp ብለዉ መፃፍ አለባቸዉ

9 መቤቱ የተሻለ ነገር ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

በስልክ ቁጥር 0919800510/ 0920543800 0966928899 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉÂ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo